ዩኬ/Uk ኢትዮጲያን አንባሳደር ተፈሪ መለሰ ጥሪ
2022
To view this post, log in to the app or download the FIXFIY App.
መልካምት አመትበአል በዩኬ የምትኖሩ ኢትዮጲያኖች ሁሉ በለንደን ኤምባሲ የተዘጋጃውን የአመትበአል ድግስ እንድትካፈሉ ጥሪ ተደርጐላችሗል ።
ኑ አብረን አመትበአሉን በማክበር አንድነታችንን እናጠናክር ።
ቀን ፲/፱/፳፳፪ (10/9/2022)
ከከሰአት ፩ (1) ጀምሮ እስከ ፰ (8)